Log in
Who is online?
In total there is 0 user online :: 0 Registered, 0 Hidden and 0 Guests :: 1 BotNone
Most users ever online was 11 on Thu Jul 22, 2010 10:46 am
Latest topics
ኢትዮጵያ(ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ)
Page 1 of 1 • Share •
ኢትዮጵያ(ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ)
ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ መሠረቱ ግሪክ ሲሆን ከክርስቶስ ልደት በፊት በውል ከታወቀችው ከግብፅ በስተደቡብ የሚገኘው የአፍሪቃ ክፍልና ደቡብ ምዕራብ እስያ የሚጠሩበት አጠቃላይ ስም ነበር፡፡ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በኋላ አገባቡ ጠበብ እያለ አሁን ኢትዮጵያ የምትገኝበት አካባቢ መጠሪያ ለመሆን በቃ፡፡ ስያሜውን ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ በጠበበና እስካሁንም ቋሚ በሆነ መልኩ የምናገኘው በ4ኛው ምእተ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ የክርስትናን እምነት የተቀበለው የአክሱም ንጉሥ ዔዛና በድንጋይ ላይ ባስቀረፀው አንድ ጽሑፍ ላይ ራሱን የኢትዮጵያ ንጉሥ ብሎ ሲጠራ ነው፡፡ ከዚያም በተከታታዮቹ ምእተ ዓመታት በጊዜው በተጻፉ ጽሑፎች አክሱም የኢትዮጵያውያን ከተማ፣ አፄ ካሌብ ደግሞ የኢትዮጵያውያን ንጉሥ ተብለው ሲጠቀሱ ስናይ ስያሜው ቋሚ መልኩን እየያዘ መምጣቱን እንረዳለን፡፡ በ14ኛው ምእት ዓመት መጀመሪያ ላይ የተጻፈው ክብረ ነገሥት የተሰኘው ንግሥተ ሳባ ወደ ንጉሥ ሰሎሞን ያደረገችውን ጉዞ የሚያትተው መጽሐፍም፣ ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ በአሁኒቱ ኢትዮጵያ ካለችበት ግዛት ጋር ያለውን መያያዝ ኦፊሲዬል አድርጎታል፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ ነገሥታት መደበኛ መጠሪያቸውም "ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ" ወይም "ንጉሠ ኢትዮጵያ" ሆኖ ቆይቷል፡፡
(ባሕሩ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1848 እስከ 1966፣ 1989)
(ባሕሩ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1848 እስከ 1966፣ 1989)

yaredlove- Admin
- Posts: 52
Join date: 2009-07-12
Age: 18
Location: Ethiopia/Nazareth

Re: ኢትዮጵያ(ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ)
.
Portsmouth 2-0 Liverpool
Liverpool found precious little festive cheer on the South Coast in slumping to a seventh league
defeat as Portsmouth were dominant in claiming a 2-0 victory.
Rafa Benitez's side travelled to the Premier League's bottom club on the back of a midweek win but experienced that familiar losing feeling as goals in either half from Nadir Belhadj and Frederic Piquionne did the damage
A miserable day for Liverpool and Benitez was exacerbated by a red card dished out to Javier Mascherano before half-time for a reckless challenge on Tal Ben Haim. Had Liverpool played with 12, though, they would still have lost.
Portsmouth were aggressive from the onset and while chances were at premium in the opening period few would begrudge their opener, a stunning angled strike from Belhadj after 33 minutes that whistled past Pepe Reina.
Liverpool's search for an equaliser was largely restricted to a deflected Steven Gerrard effort that Asir Begovic clawed off the line, before Piquionne added a sumptuous second on the volley after the break.
Portsmouth 2-0 Liverpool
Liverpool found precious little festive cheer on the South Coast in slumping to a seventh league
defeat as Portsmouth were dominant in claiming a 2-0 victory.
Rafa Benitez's side travelled to the Premier League's bottom club on the back of a midweek win but experienced that familiar losing feeling as goals in either half from Nadir Belhadj and Frederic Piquionne did the damage
A miserable day for Liverpool and Benitez was exacerbated by a red card dished out to Javier Mascherano before half-time for a reckless challenge on Tal Ben Haim. Had Liverpool played with 12, though, they would still have lost.
Portsmouth were aggressive from the onset and while chances were at premium in the opening period few would begrudge their opener, a stunning angled strike from Belhadj after 33 minutes that whistled past Pepe Reina.
Liverpool's search for an equaliser was largely restricted to a deflected Steven Gerrard effort that Asir Begovic clawed off the line, before Piquionne added a sumptuous second on the volley after the break.
girreda- Posts: 11
Join date: 2009-12-19
Age: 22
Location: Adama University

Page 1 of 1
Permissions in this forum:
You cannot reply to topics in this forum
» Did you know this? ይህን ያውቁ ኖርዋል ?
» ኢትዮጵያ(ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ)
» ፈገግ ...ፈገግ ....ፈገግታ ...ላንድ ..አፍታ !!!
» Men, Love & Sex....
» የእግር ኳስ አጀማመር
» የሰንደቅ ዓላማው ቀን!
» ለማይክል ጃክሰን ሌላ የቀብር ሥነ ሥርዓት
» ቢዮንሴና ጋጋ ለኤም ቲቪ ቁንጮነት ይፎካከራሉ
» ማይክል ጃክሰን ለሞት የሚያደርስ መጠን ያለው መድሃኒት ወስዶ ነበር
» የኢትዮጵያ ሥልጣኔ ምንጭ ከየት ነው?
» ለታላቁ ሽልማት የበቃው የሚሌኒየሙ ሥነ ጥበብ
» "ሥዕል አደገ፣ አላደገም . . . "
» Photoshop Tutorials In Amharic
» በደመና ውስጥ ባክቴሪያ ተገኘ
» ከ67 አመታት በኋላ የተገኘው የአልማዝ ቀለበት
» ንቦች(በታታሪነት ንቦችም ከጉንዳን የሚተናነሱ አይደሉም)
» ስለ ገንዘብ ከተነገሩ ምሳሌያዊ አነጋገሮች
» ታዳጊው መስማት ከተሳነው ከ9 ዓመታት በኋላ መስማት ቻለ
» የስብሀት ወጎች