Log in

I forgot my password

Who is online?
In total there is 0 user online :: 0 Registered, 0 Hidden and 0 Guests :: 1 Bot

None

[ View the whole list ]


Most users ever online was 11 on Thu Jul 22, 2010 10:46 am
New Sites
አዲስ ሳይት

ኢትዮ ሲንግልስ
Meet Ethiopians Singles | Register Now

ኢትዮ ፎረም
Ethiopians Forum
Latest topics
» ማር ለጤና
Fri Dec 25, 2009 6:39 pm by girreda

» Did you know this? ይህን ያውቁ ኖርዋል ?
Sun Dec 20, 2009 2:51 pm by girreda

» ኢትዮጵያ(ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ)
Sat Dec 19, 2009 3:35 pm by girreda

» ፈገግ ...ፈገግ ....ፈገግታ ...ላንድ ..አፍታ !!!
Sat Dec 19, 2009 10:26 am by girreda

» Men, Love & Sex....
Sun Oct 11, 2009 2:32 pm by Dj Bini

» የእግር ኳስ አጀማመር
Sat Oct 10, 2009 2:38 pm by getahun

» የሰንደቅ ዓላማው ቀን!
Thu Oct 08, 2009 5:47 am by yaredlove

» ለማይክል ጃክሰን ሌላ የቀብር ሥነ ሥርዓት
Tue Oct 06, 2009 6:20 am by yaredlove

» ቢዮንሴና ጋጋ ለኤም ቲቪ ቁንጮነት ይፎካከራሉ
Tue Oct 06, 2009 6:17 am by yaredlove

» ማይክል ጃክሰን ለሞት የሚያደርስ መጠን ያለው መድሃኒት ወስዶ ነበር
Tue Oct 06, 2009 6:09 am by yaredlove

» የኢትዮጵያ ሥልጣኔ ምንጭ ከየት ነው?
Tue Oct 06, 2009 6:03 am by yaredlove

» ለታላቁ ሽልማት የበቃው የሚሌኒየሙ ሥነ ጥበብ
Tue Oct 06, 2009 5:48 am by yaredlove

» "ሥዕል አደገ፣ አላደገም . . . "
Tue Oct 06, 2009 5:24 am by yaredlove

» Photoshop Tutorials In Amharic
Mon Oct 05, 2009 6:56 am by yaredlove

» በደመና ውስጥ ባክቴሪያ ተገኘ
Sun Oct 04, 2009 12:09 pm by yaredlove

» ከ67 አመታት በኋላ የተገኘው የአልማዝ ቀለበት
Sun Oct 04, 2009 6:26 am by yaredlove

» ንቦች(በታታሪነት ንቦችም ከጉንዳን የሚተናነሱ አይደሉም)
Sun Oct 04, 2009 6:20 am by yaredlove

» ስለ ገንዘብ ከተነገሩ ምሳሌያዊ አነጋገሮች
Sun Oct 04, 2009 6:16 am by yaredlove

» ታዳጊው መስማት ከተሳነው ከ9 ዓመታት በኋላ መስማት ቻለ
Sun Oct 04, 2009 6:11 am by yaredlove

» የስብሀት ወጎች
Sun Oct 04, 2009 6:07 am by yaredlove


የእግር ኳስ አጀማመር

View previous topic View next topic Go down

የእግር ኳስ አጀማመር

Post by yaredlove on Sun Oct 04, 2009 6:08 am

የእግር ኳስ አጀማመር

በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ስፖርት መታወቅ የጀመረው በ1916 ገደማ እንደነበር አንዳንድ ሰነዶች ይጠቁማሉ፡፡ በዚሁ ዓመት ነዋሪነታቸው በአዲስ አበባ ከተማ የነበሩ የውጭ አገር ኮሙኒቴዎች የእግር ኳስ ቡድን በማቋቋም እርስ በርስ ውድድር ያደርጉ እንደነበረ ተመዝግቧል፡፡ ከዚያን በኋላ በቀድሞዎቹ በዳግማዊ ምኒሊክና በተፈሪ መኮንን ት/ቤቶች የነበሩ ተማሪዎች ይህንኑ የኮሙኒቴዎቹን ውድድር አዘውትረው ይመለከቱ ስለነበረ በየት/ቤቶቻቸው ቡድን እያቋቋሙ ጨዋታውን መለማመድ ጀመሩ፡፡
በ1928 በታህሳስ ወር በአራዳ ሰፈር አብሮ አደግ በሆኑና ዕድሜያቸው ከ11 እስከ 13 ዓመት የሆናቸው አሥራ አንድ ሕጻናት ከትምህርት ቤታቸው ውጭ አንድ ቡድን አቋቋሙ፡፡

በ1930 አንድ የስፖርት ጽ/ቤት አሁን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በሚገኝበት ሥፍራ እንዲቋቋም ተደረገ፡፡ ጽ/ቤቱ ይመራ የነበረው የእግር ኳስና የብስክሌት ውድድሮችን ብቻ ነበር፡፡ ጽ/ቤቱ ሲቋቋም አገልግሎት እንዲሰጥ የተደረገው በኢትዮጵያውያን መካከል የእርስ በእርስ እንጂ ከሌሎች ኮሙኒቴዎች ጋር ውድድር እንዲያደርጉ አልነበረም፡፡

የኢጣሊያ የፋሺስት መንግሥት ከኢትዮጵያ ተባሮ ከወጣ በኋላ በአዲስ አበባና በአሥመራ የነበሩት የእግር ኳስ ቡድኖች ምንም ዓይነት ተጽዕኖ ሳይኖርባቸው ውድድራቸውን ቀጠሉ፡፡ ከግሪኮች፣ ከአርመኖች፣ ከሕንዶች ጋር ውድድር ሲያደርጉ በአሥመራ ከተማ የተቋቋሙትም ከእንግሊዞችና ከኢጣሊያ ቡድች ጋር እየተጋጠሙ ድል ያደርጉ ስለነበረ በሁለቱ ከተማዎች ነዋሪዎች ዘንድ የስፖርት ተወዳጅነት እጅግ ከፍተኛ ሆነ፡፡

(የ15ኛው የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ውድድር፣1987)

yaredlove
Admin

Posts: 52
Join date: 2009-07-12
Age: 18
Location: Ethiopia/Nazareth

View user profile http://www.yared.tk

Back to top Go down

Re: የእግር ኳስ አጀማመር

Post by getahun on Sat Oct 10, 2009 2:38 pm

Dear
your idia is very dood explaine &brifly but for future if you can possble include .abroad of country . like english primer leuge .
today enough

very sincerely your.
GoD BLESS YOU.

getahun

Posts: 2
Join date: 2009-10-10

View user profile

Back to top Go down

View previous topic View next topic Back to top


Permissions in this forum:
You cannot reply to topics in this forum